IQRA • 2011 E.C.

ያግኙን

ኢቅራ ማዕከል ትክክለኛ የቁርዓን ንባብ፣ ተጅዊድ፣ ጥራት ያለው ሒፍዝ እና እስላማዊ ስነ-ምግባርን በማጣመር የበቁ ትውልዶችን ለማፍራት ይሰራል።

ሻሸመኔ ከተማ፣ ኦሮሚያ፣ ኢትዮጵያ

0911051886 / 0916871707

IQRA • 2011 E.C.

ለመመዝገብ እና ለበለጠ መረጃ

እንኳን ወደ ኢቅራ በሰላም መጡ። ማዕከላችን ልጆችንና ወጣቶችን ቁርዓንን እንዲማሩ፣ እንዲያስታውሱ እና በመልካም ስነ-ምግባር እንዲያድጉ ያግዛል።

አሁን ይመዝገቡ
WhatsAppTelegram